"የመካከለኛው ምሥራቅ ሪቪየራ (የባሕር ዳር መዝናኛ)" ሲሉ ወደጠሩት ለመቀየር ላላቸው ሃሳብ ወታደሮችን የመላክ ዕቅድ እንደሌላቸው ኋይት ሐውስ ትላንት ረቡዕ አስታውቋል፡፡ ፍልጤማዊያኑ ወደ ሌላ ...
ዛሬ በዓመታዊው ‘ብሔራዊ የፀሎትና የቁርስ ሥነ ሥርዐት’ ላይ የተገኙት የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ፣ ከተፈጸመባቸው ሁለት የግድያ ሙከራዎች በኋላ ከሃይማኖት ጋራ ያላቸው ግንኙነት ...
"ሪፐብሊካን ፓለስ" የተሰኘው ፕሬዝደንታዊ መኖሪያ በሚገኝበት ማዕከላዊ ካርቱም ላይ ጥቃቱን አጠናክሯል። ከሚያዚያ 2015 ዓ/ም ጀምሮ ከፈጥኖ ደራሽ ኅይሉ ጋራ በመፋለም ላይ ያለው የሱዳን ሠራዊት ...
"የኤም 23 አማጽያንና የሩዋንዳ ኃይሎች ዛሬ ማለዳ በምሥራቅ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ የከፈቱት አዲስ ጥቃት፣ የተናጠል ተኩስ ማቆም እንደሚያደርጉ አማጺያኑ የሰጡት መግለጫ “ማሳሳቻ” መሆኑን ...
Bangladesh: Protesters continued demolishing the family home of former prime minister Sheikh Hasina in Dhaka on Thursday, in an attack sparked by a speech Hasina gave to supporters from exile in India ...
(ዩኒሴፍ) እና ከሌሎች አጋሮች ጋር በመተባበር ያዘጋጃቸውን ሰነዶች ዛሬ ይፋ አድርጓል ። ጥር 29 ቀን 2017 ዓ/ም ይፋ የተደረጉት ብሔራዊ የዕቅድ ሰነዶች ችግሩን እ.አ. አ. እሰከ 2030 ለመፍታት ያስችላሉ የተባሉ ናቸው። የተፈጥሮ አደጋዎች እና ግጭቶች ታዳጊ ...
ኢትዮጵያ ከተጋረጠባት የሰላም እጦት እንድትወጣ የሃይማኖት አባቶች የፀሎት እና የሰላም ጥሪ አቅርበዋል። የሃይማኖት አባቶቹ፣ ዛሬ በአዲስ አበባ በተካሔደ ዝግጅት ላይ ለተፋላሚ ሃይሎች የሰላም ጥሪ ያቀረቡ ሲኾን፣ የፀሎት አዋጅም አውጀዋል፡፡ በኢትዮጵያ የሲቪል እና የሙያ ማኅበራት ኮንግረስ አዘጋጅነት ሐሙስ ጥር 29 ...
አሜሪካ በካናዳ እና ሜክሲኮ ላይ የ25 በመቶ ታሪፍ ለመጫን መወሰኗ እና ሁለቱ ሃገራትም በምላሹ ተመሳሳይ ርምጃ እንደሚወስዱ ማስታወቃቸው፣ እንዲሁም ቀድሞውንም በቻይና ላይ ተጭኖ የነበረውን 10 ...
The M23 rebels who seized eastern Congo’s key city of Goma have announced a unilateral ceasefire in the region for ...
ሩሲያ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከሦስት የአፍሪካ ሀገራት ጋራ በሀገር ውስጥ ገንዘብ ለመገበያየት የሚያስችላትን መመርያ ይፋ አድርጋለች፡፡ የሀገሪቱ የገንዘብ ሚንስቴር ይፋ በአደረገው መመርያ ሀገራቱ ከሩሲያ ...
U.S. President Donald Trump says he will cut off funding for South Africa over a new land expropriation policy. South African ...
"የትግራይ የፖለቲካ መሪዎች እና ልሂቃን የውስጥ ልዩነቶቻቸውን በውይይት እንዲፈቱ’ ሲሉ ጥሪ ያሰሙት ጠቅላይ ሚንስትር አብይ፣ ከሌሎች ክልሎች ይሁን ከፌዴራል መንግሥቱ ጋር የሚነሱ ማናቸውም ልዩነቶች ...